******የነፃ ትምህርት ዕድል ማስታወቂያ ******

የነፃ ትምህርት ዕድል ማስታወቂያ

በሰዎች ለሰዎች ድርጅት ስር የሚተዳደረው የሐረር አግሮ፣ ቴክኒክና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ለ2014 የትምህርት ዘመን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሙሉ ወጭያቸውን በመሸፈን በማኑፋክቸሪንግ፣ አውቶሞቲቭ፣ በኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ እንዲሁም በግብርና የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ ግብር ማስተማር ይፈልጋል ፡፡

የመመዝገቢያ መስፈርቶች :-

1ኛ.   በ10ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ ፣ በባዮሎጂ፣ በፊዚክስ እና ኬሚስትሪ ትምህርቶች “C” እና ከዚያ በላይ ያላቸው ፤

2ኛ.   በ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሐገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በመጀመሪያው ዙር ተፈትነው ከ600 ድምር ውጤት የሚከተለውን  ያስመዘገቡ፤

  • ለመደበኛ ተፈታኞች
  • ወንዶች    348 እና ከዚያ በላይ
  • ሴቶች      336 እና ከዚያ በላይ ያገኙ
  • ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አካባቢዎች መደበኛ ተፈታኞች
  • ወንዶች    336 እና ከዚያ በላይ
  • ሴቶች      324 እና ከዚያ በላይ ያገኙ
  • ለግል (ድጋሚ ተፈታኞች) በሁለቱም ጾታ
  • 365 እና ከዚያ በላይ ያገኙ

3ኛ.   በ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሐገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በሁለተኛው ዙር ተፈትነው ከ700 ድምር ውጤት የሚከተለውን ያስመዘገቡ፤

  • ለመደበኛ ተፈታኞች
  • ወንዶች    408 እና ከዚያ በላይ
  • ሴቶች 394 እና ከዚያ በላይ ያገኙ
  • ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አከባቢዎች መደበኛ ተፈታኞች
  • ወንዶች    395 እና ከዚያ በላይ
  • ሴቶች      381 እና ከዚያ በላይ ያገኙ
  • ለግል (ድጋሚ ተፈታኞች) በሁለቱም ጾታ
  • 428 እና ከዚያ በላይ ያገኙ  

የመመዝገቢያ ቦታዎች

1ኛ.   አዲስ አበባ፦ ቦሌ ቡልቡላ በሚገኘው የሰዎች ለሰዎች ድርጅት

ዋና መ/ቤት

2ኛ.   ሐረር፣ በኮሌጁ ቅጥር ግቢ

3ኛ.   ሐዋሳ፣ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

4ኛ.   በተጨማሪም በድህረ ገጻችን http://www.mfmattc.edu.et online መመዝገብ ትችላላችሁ ፡፡

የምዝገባ ቀን

  • ከግንቦት 08 እስከ 10 ቀን 2014 ዓ/ም ባሉት ቀናቶች በስራ ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡  
  • ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ዋናውን እና ኮፒውን እንዲሁም ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ከዚህ በፊት በመጀመሪያው ዙር መጋቢት ወር ውስጥ ተመዝግበው የነበሩት ድጋሚ መመዝገብ አይጠበቅባቸውም።
  • አመልካቾች ኮሌጁ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው።

የፈተና ቦታ እና ቀን

የኮሌጁ የመግቢያ ፈተና በዚህ ማስታወቂያ የሚመዘገቡ እና በመጀመሪያው ዙር በመጋቢት ወር የተመዘገቡትን ጨምሮ መስፈርቱን በተሻለ ደረጃ ላሟሉ ግንቦት 13 ቀን 2014 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ

 1ኛ. ሐረር በሚገኘው የኮሌጁ ቅጥር ግቢ እና

 2ኛ. አዲስ አበባ በተመረጡ መፈተኛ ጣቢያዎች የሚሰጥ ይሆናል።

ሰዎቸ ለሰዎች ድርጅት

(ሜንሽን ፍዌር ሜንሽን)

Free Educational Scholarship Announcement

MENSCHEN FÜR MENSCHEN FOUNDATION

AGRO TECHNICAL AND TECHNOLOGY COLLEGE

Date: March 28, 2022

OPPORTUNITIES FOR FREE EDUCATION

TO NATURAL SCIENCE, PREPARATORY PROGRAM COMPLETED STUDENTS WISHING TO STUDY AT AGRO TECHNICAL AND TECHNOLOGY COLLEGE OF “MENSCHEN FÜR MENSCHEN FOUNDATION” HARAR.

  1. LEVEL OF TRAININGS

BSc degree in Automotive, Manufacturing, Electrical & Electronics Technologies and Agriculture.

2. ADMISSION CRITERIA

  • Applicants must have “C” and above grades in English, Mathematics, Biology, Physics and Chemistry in Grade 10th Grade National Exam.
  • The applicants must fulfill the following Ethiopian Higher Education Entrance Examination (EHEEE) of 2013 E.C cut-off points set by the College:

3. PLACE OF REGISTRATION

  • Addis Ababa, Bole Bulbula in  Menschen Für Menschen Foundation, Project Coordination Office  (PCO)
  • Harar,  in Agro Technical and Technology College (ATTC)
  • Hawassa, in Hawassa University (Main Campus)
  • Online Registration at http://www.mfmattc.edu.et.

4.DATE OF REGISTRATION

  • April 04 – 06, 2022 during working hours.
  • During registration time, applicants should bring 10th and 12thgrade original documents with non-returnable copies.
  • Applicants must bring legal identification (ID).
  • Applicants must take entrance examination prepared by College.

5.EXAMINATION CENTER AND DATE

The College Entrance examination shall be conducted on    April 9, 2022 starting from 8:30 AM (in MORNING) in:

  • Harar, in Agro Technical and Technology College (ATTC)
  • Addis Ababa (specific location to be notified soon)

6.ADDITIONAL INFORMATION

  • When applying through online, you have to upload/submit 10th and 12th grade documents in PDF format.
  • Application outside of the registration date will not be accepted.
  • Applicants must be free from addiction of drug and/or alcoholic, CHAT and SMOKING.
  • For eligible applicants the College grants free education, meal, accommodation, working shoes and uniforms.
  • Free from Cost Sharing.
  • Eligible applicants are required to cover their transportation and all remaining personal costs.
  • Shortlisted applicants will be announced through:
  • During examination time, applicants must bring 12th Grade University Entrance Admission Card (or ID).
  • Female Applicants are highly encouraged.

For more information, contact us through:

Tel.  025- 666-45-77

Mob. 0966772012/0913997678
HARAR/ETHIOPIA

Dear Prospective Graduates of ATTC, Date: December 21/2020

Date: December 21/2020

Dear Prospective Graduates of ATTC,

Please be informed that the Agro Technical and Technology College shall resume classes, that of prospective graduates only, as of December 29, 2020.

Please note the following carefully:

  1. You are expected to stay on campus and complete your studies within a maximum of 6 (six) week;
  2. During the period stated above, you will not be allowed, either partly or completely, to leave the College Campus;
  3. As a result of the above, please come with all the necessary materials and money that will make your stay healthy, safe and comfortable;
  4. Make sure that you arrive at the College Campus as of December 29, 2020; and
  5. Go through the academic calendar give below.

Academic Calendar for Graduating Class Only

ቀን ታህሳስ 12/2013 ዓ፣ም 

ውድ የአግሮ ቴክኒክና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች

የአግሮ ቴክኒክና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ  ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት የሚጀምር መሆኑን እየገለጽን ከዲሴምበር 29/2020(ከታህሳስ 20/2013)ጀምሮ ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ በኮሌጁ በመገኘት ምዝገባ እንድታከናውኑ እናሳሰባለን፡፡
 የሚከተሉትን ማሳሰቢያዎች በጥንቃቄ ያስተውሉ-

1.    በካምፓስ ውስጥ ቢበዛ ለ6 (ስድስት) ሳምንት የምትቆዩ ሲሆን በዚህ ግዜ ትምህርቱን ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል፡፡

2.    ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ከኮሌጁ ቅጥር ግቢ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ እንድትወጡ አይፈቀድም፡፡

3.    ከላይ በተጠቀሰው ምክንያት  ቆይታችሁን ጤናማ ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ምቹ ለማድረግ ሲባል ሁሉንም አስፈላጊ ቁሳቁሶች እና የቆይታ ግዜያችሁን ያገናዘበ ገንዘብ ይዛችሁ እንድትመጡ ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡

4.    ዲሴምበር 29 ቀን 2020(ታህሳስ 20/2013 ዓ፣ም) ጀምሮ ወደ አግሮ ቴክኒክና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ መግባት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡

5.    ለበለጠ መረጃ ከዚሁ ማስታወቂያ ጋር አባሪ የተደረገውን የአመቱን የትምህርት ቀን መቁጠሪያ(አካዳሚክ ካሌንደር)  ይመልከቱ ፡፡

የተመራቂ ተማሪዎች አካዳሚክ ካላንደር

To all ATTC Students. December 16, 2020

Date December 16, 2020

To all ATTC Students

Subject: Regarding the false information spread on Facebook

We have recently learned that some social media outlets are spreading false information by stating that the registration period for ATTC students is December 21/2020 .

However, we would like to point out that the information posted on Facebook that there is registration on December 21/2020 is false.

Therefore, we urge our students to be aware of the fact that we will soon be posting the correct Registration time on the college’s official website www.mfmattc.edu.et  and telegram channel  https://t.me/ATTC_online. and https://www.facebook.com/mfmattc

ATTC

ቀን  ታህሳስ 7፣2013 ዓም

ለሁሉም የአግሮ ቴክኒከና ቴክኖሎጂ ተማሪዎች በሙሉ፡፡

ጉዳዩ ፡በፌስቡክ ስለተሰራጨው ሃሰተኛ መረጃ በተመለከተ ፡፡

  ሰሞኑንን በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያ የአግሮ ቴክኒክና ቲክኖሎጂ ኮሌጅ ተማሪዎች የምዝገባ ግዜ ዲሴምበር 21 እንደሆነ በመግለጽ ሃሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ላይ እንዳሉ ለማወቅ ችለናል ፡፡ይሁን እንጂ ዲሴምበር 21/2020 ምዝገባ አለ ተብሎ በፌስቡክ የተሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን ፡፡

ስለሆነም ተማሪዎቻችን ትክክለኛውን የምዝገባ ግዜ በኮሌጁ ድህረገጽ www.mfmattc.edu.et እና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/ATTC_online  እና በፌስቡክ https://www.facebook.com/mfmattc በቅርቡ የምናስተላልፍ መሆኑን በመረዳት እራሳችሁን ከሃሰተኛ መረጃ እንድትጠብቁ እናሳስባለን፡:

አግሮ ቴክኒክና ቲክኖሎጂ ኮሌጅ

Who we are ?

ATTC

The college has four departments with highly qualified staffs and all the necessary educational equipment, machines and computer in its all departments and laboratories and education materials in the college’s library. The college administration unit is also well structured. As a result, all student graduated from ATTC are highly demanded in the market of employment and they are playing the foundation’s vision to be achieved.

By helping the people in the Erer valley, Karlheinz Böhm laid the foundation for his “help for self-help”. Thirty years later more than 5 million people benefit from long-term projects with the goal to enable farmers to promote their development, and with that the development of the entire region, themselves.

Today there are 15 project areas in Ethiopia, on a surface of about 56,000 km² (about two thirds of Austria). 6 of them could be entirely transferred to the responsibility of the population. This made parts of Karlheinz Böhm’s wish come true: “one day not to be needed any longer”. Harari is one of the most popular historical towns in the Eastern part of Ethiopia. The State has no administrative zones or woredas. The total number of kebeles of the city is 19, while the rural part of the State has 17 farmers associations.

CAPITAL CITY

The capital city of the Hareri Regional  State is Harar

LOCATION         

The State of Harari people is located in the Eastern part of Ethiopia,surrounded by the State of Oromia.

AREA                

The State’s size is estimated at 340 square kilometres.

POPULATION    

According to the 1994 census result the population is 131,139. The percentage share of males and females is about 50% each. The urban residents of the State were 76,378 while its rural in habit antswere 54,761. This State is the only member state of FDRE wherethe majority of its population lives in urban area.

The ethnic composition in the State include, Oromo 52.3%, Amhara32.6%, Harari 7.1%, and Guragies 3.2%. Harari language is the official language of the State.

According to the 1994 census result the religious composition of the population of the State indicates that 60.3% were Muslims, 38.2% Orthodox Christian, 0.9% Protestants, 0.55%Catholics, and 0.1% followers of other religious groups.